Telegram Group & Telegram Channel
ማረን
እግዚኦ መሀረነ
ይቅር በለን ጌታ፣
ሞኝነት መሰለን
የፍቅርህ ዝምታ።
ምህረትህ በዝቶ
ብትሆን እንዳላየ፣
ብለን ተመፃደቅን
ፈጣሪ ዘገየ።
በእንቅፋት የምጠፋ
በስቅታ ምትነጠቅ፣
በኛ ሳይሆን
ባንተው ብርታት ምትጠበቅ።
ብትኖረን አንድያ ነብስ፣
አስከፋንህ ጥግ ድረስ።
አለም ከንቱ ነገ ጠፊ፣
ካንተ ውጪ ሁሉ አላፊ።
ስልጣን ገንዘብ
ሀብት ዝና፣
ማያረጅ የሚመስል
የፈካ ቁንጅና።
እውቀት ጥበብ
ልክ ቢያጣ፣
ካንተው እንጂ በኛ አቅም
መቼ መጣ።
ግና
ያወቅን ሲመስለን
ከክብርህ ተጋፋን፣
መስመርህን ስተን
በራሳችን ጠፋን።
ከመንበር መቀመጥ፣
ቢመስለን መመረጥ።
ህግ ሻርን ተላለፍን
ያንተን ወሰን፣
ምነው ጌታ በቃ ብለህ
ወደቤትህ ብትመልሰን።

የማታወርቅ ከበደ(ፋና ብዕር)



tg-me.com/fanabeire/1854
Create:
Last Update:

ማረን
እግዚኦ መሀረነ
ይቅር በለን ጌታ፣
ሞኝነት መሰለን
የፍቅርህ ዝምታ።
ምህረትህ በዝቶ
ብትሆን እንዳላየ፣
ብለን ተመፃደቅን
ፈጣሪ ዘገየ።
በእንቅፋት የምጠፋ
በስቅታ ምትነጠቅ፣
በኛ ሳይሆን
ባንተው ብርታት ምትጠበቅ።
ብትኖረን አንድያ ነብስ፣
አስከፋንህ ጥግ ድረስ።
አለም ከንቱ ነገ ጠፊ፣
ካንተ ውጪ ሁሉ አላፊ።
ስልጣን ገንዘብ
ሀብት ዝና፣
ማያረጅ የሚመስል
የፈካ ቁንጅና።
እውቀት ጥበብ
ልክ ቢያጣ፣
ካንተው እንጂ በኛ አቅም
መቼ መጣ።
ግና
ያወቅን ሲመስለን
ከክብርህ ተጋፋን፣
መስመርህን ስተን
በራሳችን ጠፋን።
ከመንበር መቀመጥ፣
ቢመስለን መመረጥ።
ህግ ሻርን ተላለፍን
ያንተን ወሰን፣
ምነው ጌታ በቃ ብለህ
ወደቤትህ ብትመልሰን።

የማታወርቅ ከበደ(ፋና ብዕር)

BY ፋና ብዕር


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/fanabeire/1854

View MORE
Open in Telegram


ፋና ብዕር Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram Auto-Delete Messages in Any Chat

Some messages aren’t supposed to last forever. There are some Telegram groups and conversations where it’s best if messages are automatically deleted in a day or a week. Here’s how to auto-delete messages in any Telegram chat. You can enable the auto-delete feature on a per-chat basis. It works for both one-on-one conversations and group chats. Previously, you needed to use the Secret Chat feature to automatically delete messages after a set time. At the time of writing, you can choose to automatically delete messages after a day or a week. Telegram starts the timer once they are sent, not after they are read. This won’t affect the messages that were sent before enabling the feature.

Why Telegram?

Telegram has no known backdoors and, even though it is come in for criticism for using proprietary encryption methods instead of open-source ones, those have yet to be compromised. While no messaging app can guarantee a 100% impermeable defense against determined attackers, Telegram is vulnerabilities are few and either theoretical or based on spoof files fooling users into actively enabling an attack.

ፋና ብዕር from sg


Telegram ፋና ብዕር
FROM USA